ምርመራ፡ መርሆዎቹና ክፍተቶቻቸው” በሚል ርዕስ በኦክስፋም ኢትዮጵያ የሰው ኃይል ቢዝነስ አጋር ከሆነው ከሚካኤል ሽፈራው ጋር የተደረገውን የመጀመሪያውን የአማርኛ ፖድካስት ቃለ መጠይቃችንን ያዳምጡ።

Safeguarding Matters - A podcast by safeguardingsupporthub

Categories:

ይህ ፓድካስት ዓለም አቀፍ መሥፈርትን በተከተለና የጥቃት ሰለባዎችን ፍላጎት ባከበረ መልኩ ምርመራ ማድረግን እንዲሁም ስለ ምርመራ መሠረታዊ መርሆዎች ላይ ግንዛቤ ይሰጣል። እባክዎን እዚህ ያዳምጡ።